Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
ሚሲዮኑ ለዜጎች የወሳኝ ኹነት አገልግሎቶችን መሰጠት ጀመረ

Breaking News/ News

ሚሲዮኑ ለዜጎች የወሳኝ ኹነት አገልግሎቶችን መሰጠት ጀመረ

Public Diplomacy Mar 22, 2021

ለዜጎች በአገር ቤት የሚሰጠው የወሳኝ ኹነት አገልግሎት ማለትም እንደ ጋብቻ፣ ፍቺ፣ የልደት ሰርተፍኬት የመሳሰሉትን አገልግሎቶች በውጭ አገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ተደራሽ ለማድረግ እንዲቻል ዜጎች በሚኖሩበት አገር ሆነው በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮኖች በኩል እንዲሰጥ ሁኔታዎች ተመቻችተዋል።

በዚሁ መሰረት በርሊን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጀርመንን ጨምሮ ሚሲዮኑ በሚሸፍናቸው አገራት በፖላንድ፣ ስሎቫክ ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊክ እንዲሁም በዩክሬን ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከላይ የተጠቀሱትን አገልግሎቶች መስጠት መጀመሩን ይገልጻል። በዛሬው እለትም ለሚሲዮኑ የመጀመሪያውን የጋብቻ ሰርተፍኬት ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በተገኙበት ለተጋቢዎች አስረክቧል። በአጠቃላይ በሚሲዮኑ የወሳኝ ኹነት አገልግሎቶችን ጨምሮ ሌሎች መረጃዎች፣ አገለግሎት ለማግኘት መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ከኤምባሲው ድረገጽ ማግኘት ይቻላል። The Ministry of Foreign Affairs of EthiopiaSpokesperson Office of the Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia

Related Posts

H.E. Ambassador Mulu discusses with Honorable Katrin Langensiepen

Breaking News /

H.E. Ambassador Mulu discusses with Honorable Katrin Langensiepen

በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ

News /

በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ

Ambassador Mulu Solomon Confers with the Administrative Director of the ITK (International Trainer Course) in Leipzig University

Breaking News /

Ambassador Mulu Solomon Confers with the Administrative Director of the ITK (International Trainer Course) in Leipzig University

‹ ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን በበርሊን የኢፌዲሪ ሚሲዮን በድምቀት ተከበረ › H.E Ambassador Mulu Solomon Delivered Remarks at the German Ethiopian Association Forum

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023