Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

በጀርመን ፌዴራል ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊክ፣ በፖላንድ ሪፐብሊክ፤ በስሎቫክ ሪፐብሊክ እና በዩክሬን ሪፐብሊክ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያውንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አደረጃጀቶች ጋር ሀገራዊ የድጋፍ ጥሪን በተመለከተ ውይይት ተደረገ

Sep 24, 2022

በጀርመን ፌዴራል ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊክ፣ በፖላንድ ሪፐብሊክ፤ በስሎቫክ ሪፐብሊክ እና ዩክሬን ሪፐብሊክ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያው እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ማህበራት ሀላፊዎችና አባላት እንዲሁም የዳያስፖራ ፐብሊክና ዲጂታል ዲፕሎማሲ አደረጃጀቶች ጋር ሀገራዊ የድጋፍ ጥሪን በተመለከተ መስከረም 11 ቀን 2015 የበይነ-መረብ ውይይት ተካሂዷል።
በበርሊን የኢትዮጵያ ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ምክትል የሚሲዮነ መሪ የሆኑት አምባሳደር ተፈሪ ታደሰ ባደረጉት ንግግር አሸባሪው የህወሐት ቡድን ሶስተኛ ዙር ጥቃት በመክፈቱ በዜጎቻችን ላይ እያደረሰ ያለውን ሞት እና እንግልት እንዲሁም የንብረት ውድመት በማስቀረትና መልሶ በማልማት ረገድ የሁሉም አገር ወዳድ ተሳትፎና ድጋፍ ከመቼውም ጊዜ በላይ የሚያስፈልግበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደምንገኝ ጠቅሰው፤ ከዚህ በፊት በነበረው ጥቃት በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያውንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ተሳትፎና ድጋፍ ከፍተኛ እንደነበር ጠቅሰው፤ ሀገራዊ የድጋፍ ጥሪውን በተመለከተ የሚሲዮኑ ዲፕሎማቶችና ሠራተኞች እስከ 4 ወር የሚደርስ ደመወዛቸውን መስጠታቸውን እንዲሁም 12,300.00 ዩሮ ያህል ለህዳሴ ግደቡ ማዋጣታቸውን፤ በኑረንበርን ከተማ ነዋሪ የሆኑት ኢትዮ-ብሪጅ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ለአገራዊ ጥሪው 9,000.00 ዩሮ ድጋፍ ማድረጋቸውን እና በዱዙንዶልፍና አካባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያነ ለህዳቤ ግደቡ 4,100.00 ዩሮ በስጦታ መለገሳቸውን በመግለጽ ሌሎቻችንም ለሀገራዊ ጥሪው የበኩላችንን አስተዋጽኦ እናድርግ በሚል ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡
የዳያስፖራ አባላት በውይይቱ ወቅት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያውና የኢትዮጵያ ወዳጆች በፐብሊክና ዲጂታል ዲፕሎማሲው አውድ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የኢትዮጵያን እውነታዎች በትክክል እንዲገነዘብ ያደርጉት የነበረውን ተሳትፎ የበለጠ በተቀናጀ አግባብ አጠናክረው ለመቀጠል፣ እንዲሁም ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ የበኩላቸውን ድጋፍ ለማበርከት አበክረው እንደሚሰሩ ያረጋገጡ ሲሆን፣ ለዚህም እንዲያግዝ ሁሉም አደረጃጀቶች ለሀገራዊ ጥሪው በከፍተኛ ተሳትፎ እንደሚንቀሳቀሱና በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ገልፀዋል።
በመጨረሻም በጀርመን፣ ቼክ ሪፐብሊክ፣ ፖላንድ፤ ስሎቫክ እና ዩክሬን የኢትዮጵያ ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ተባብረን እንረባረብ፤ ካለው ጊዜ አኳያ እያንዳንዱ ግለሰብ፤ ማህበራት፤ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት እና የሀይማኖት ተቋማት ለሀገራዊ ጥሪው የሚጠበቅባቸውን በመወጣትና በማስተባበር የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ስለዳያስፖራው ተነሳሽነት፤ ቁጥርኝነትና የሀገር ፍቅር ወኔ አመስግነዋል፡፡

Related Posts

ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany

News /

ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany

17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን)  ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ

News /

17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ

Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

News /

Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

‹ UNOCHA says Keen on Enhancing support › በስቱትጋርት የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት አገራቸው ላቀረበችላቸው ጥሪ ምላሽ ሰጥተዋል።

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany
  • ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / vacancy announcement
  • 17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ
  • Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023