Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Administration and Finance
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

News

  • 28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity
  • “የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።
  • ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ
  • German Foreign Minister Baerbock expresses support for Ethiopia’s peacebuilding initiatives
  • ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከሙኒክ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አመራር አባላት ተወካዮች ጋር ተወያዩ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አስረኛ አመት ግንባታን በማስመልከት የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ

Breaking News/ News/ Uncategorized

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አስረኛ አመት ግንባታን በማስመልከት የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ

Public Diplomacy Apr 7, 2021

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አስረኛ አመት ግንባታን በማስመልከት የኢፌዴሪ ሚሲዮኖች፣ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ፡፡

ውይይቱን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ባስተላለፉት መልዕክት ዳያስፖራውን በሚገባ ካስተባበርነውና ተሳትፎውን እንዲያሳድግ ከረዳነው ሃገርን የሚቀይር ዕምቅ አቅም እንዳለው የሃገራትን ተሞክሮ በመጥቀስ አስረድተዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሯ አክለውም ዳያስፖራው ሃብት ለማሰባሰብና የኢትዮጵያን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት መርህን ለዓለም ለማስገንዘብ እያደረገ ላለው የፐብሊክ ዲፕማሲ ስራ ስጋናቸውን አቅርበው፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባባር ቦንድ መሸጥ ለማይቻልባቸው አካባቢዎች አማራጭ የሃብት ማሰባሰቢያ መንገድ መቀየሱን ጠቅሰዋል፡፡ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አረጋዊ በርሄም በበኩላቸው ኢትዮጵያውያን ግድቡን በራሳቸው አቅም ጀምረው ለዚህ ደረጃ በማብቃታቸው ኩራት ሊሰማቸው እንደሚገባ ገልጸው፣ ቀሪ ስራዎችም ከፍተኛ ሃብትና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራ የሚጠይቁ መሆናቸውን ታሳቢ በማድረግ ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡በመድረኩ ላይ ለውይይት መነሻ የሚሆን ጽሑፍ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት በኩል ቀርቧል፡፡በውይይቱ ተሳታፊ የነበሩ ክቡራን አምባሳደሮችና የሚሲዮን መሪዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከሃብት አሰባሰብ አንጻር የሚታዩ ደካማ ጎኖቹ በሚጠናከሩበትና አዳዲስ አሰራሮች በሚፈጠሩበት፣ ያሉ ጥንካሬዎችም ጎልብተው መሄድ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ሃሳብና አስተያየቶችን አንስተው ከመድረክ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡

Related Posts

H.E. Ambassador Mulu discusses with Honorable Katrin Langensiepen

Breaking News /

H.E. Ambassador Mulu discusses with Honorable Katrin Langensiepen

28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity

News /

28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity

Uncategorized /

‹ H.E. Ambassador Mulu Solomon and Ms Nicol Adamcova, Director of the Sub-Saharan Africa Department at the Ministry of Foreign Affairs of Czech Republic holds Discussion › H.E. Ambassador Mulu holds talks with IGAD Ambassadors, Political Foundation Fellows and other Ambassadors

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Visa , passport and ID request Link

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • የጋብቻ ማስታወቂያ
  • በጀርመን ፍራንክፈርት እና አከባቢው ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ
  • 28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity
  • “የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022