Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Administration and Finance
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

News

  • 28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity
  • “የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።
  • ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ
  • German Foreign Minister Baerbock expresses support for Ethiopia’s peacebuilding initiatives
  • ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከሙኒክ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አመራር አባላት ተወካዮች ጋር ተወያዩ

“የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።

Jun 20, 2022

(ሰኔ 12 ቀን 2014 ዓ.ም ) “ለሕዳሴ ግድባች የቁርጠኝነት ሕዳሴ” በሚል መርህ ቃል የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሂዷል ።
ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በጀርመን ፌ.ሪ.፣ በቼክ ሪፐብሊክ፣ ፣በፖላንድ ሪፐብሊክ ፣ በእስሎቫኪ ሪፐብሊክ እና በያዩክሬን የኢትዮጵያ ፌዲራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሚሲዮኑ በሚሸፍናቸዉ ሀገራትና ከተሞች ለሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትዉልደ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት ጥሪ መሠረት በክብርት አምባሳደር መኖሪያ ቤት የሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻን በማስመልከት ቦንድ በመግዛት እና በስጦታ ተሣትፎ አድርገው ከ20,000 ዩሮ በላይ መሰብሰብ ተችሏል ።
በዝግጅቱ ክብርት አምባሳደር ሚሲዮኑ በሚሸፍናቸዉ ሀገራትና ከተሞች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትዉልደ ኢትዮጵያውያን በሁሉም ዘርፍ አገራቸዉን ስለሚደግፉና የኤምባሲውን ጥሪ ተቀብለው ለግድባችን ዘሬም አለን በማለት ለሰጡት አገራዊ ምላሽ አመስግነዉ ይሄ ዝግጅት የኢትዮጵያዉያን የአብሮነት ማሳያም ነዉ ብሏል።
በመድረኩ ላይ የዳያስፖራው አደረጃጀቶቹ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ በወቅታዊ የአገራችን ጉዳይና በሚሲዮኑ የአገልግሎት አሰጣጥ በማስመልከት ታዳሚዎቹ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ያቀረቡ ሲሆን ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በተሳታፊዎች ለተነሱት ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ገለጻ በመስጠት የተጀመረውን ሀገራዊ አንድነት በተጠናከረ መልኩ በማስቀጠል አገራቸውን መደገፍ እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል::

Related Posts

28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity

News /

28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ

News /

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ

German Foreign Minister Baerbock expresses support for Ethiopia’s peacebuilding initiatives

News /

German Foreign Minister Baerbock expresses support for Ethiopia’s peacebuilding initiatives

‹ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ › 28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Visa , passport and ID request Link

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • የጋብቻ ማስታወቂያ
  • በጀርመን ፍራንክፈርት እና አከባቢው ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ
  • 28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity
  • “የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022