Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Administration and Finance
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

Uncategorized

ስዊድን በኢትዬጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ

Public Diplomacy Oct 22, 2021

በስዊድን ጎተንነበርግ ከተማ የኢትዩጵያ ኮሚዩኒቲ አባላት በ “እኔስ ለሀገሬ” ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስተባባሪነት የኢትዩጵያ ፌ.ዼ.ሪ. ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሣደር ክብርት ሙሉ ሠሎሞን ብዙነህ በተገኙበት በ11/ 02/2014 ( እ.ኤ.አ በ21/10/ 2021 ) ከምሽቱ 2:30 – 4:00 ሰዓት በዊብነር ውይይት ተካሂዷል :: በዚህ ኘሮግራም የኮሚቴው ሊቀመንበር አቶ ዩናስ ጸጋዬ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ክብርት አምባሣደር ሙሉ ሠሎሞን ስለ ኢትዬጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ካብራሩ በኋላ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች መልስ ስጥተዋል:: ተሣታፊዎች በሠጡት ባቀረቡት ጥያቄና በሠጡት አስተያየትና አገርን ለማዳን የሚያደርጉትን ሁለንተናዊ ድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን ከመግለጻቸውም በላይ ፣ ኢትዩጵያን ለማዳን ህዝቡን ከሞትና ከስቃይ ለመታደግ ያለማቋሪጥ የገንዘብ የማቴሪያል የሀሣብ አና በዲጂታል ሚዲያ ከፍተኛ ተሣትፎ በማድረግ ለመርዳት ቃል በመግባት የኢትዩጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች መሆናቸውን አረጋግጠዋል:: ይህንንም ቀደም ሲል ከኢትዩጵያ ኤምባሲ ቢርሊን ጋር በመመካከር በ “እኔስ ለሀገሬ” ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስተባባሪነት 23 /10/2021 ስዊዲሽ ክሮነር 54,250. — ( ሀምሣ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሀምሣ) በሀገራችን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እንዲሆን ገቢ አድርገዋል:: ለዚህና ለቁርጠኝነታቸው የኢትዩጵያ ፌ.ዼ.ሪ. ኤምባሲ፣ በርሊን ከፍተኛ ምሥጋናውን ያቀርባል:: ________________________<>______________________

Related Posts

Uncategorized /

Uncategorized /

ማስታወቂያ

Uncategorized /

News of the week

‹ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት › Meeting about current situation in Ethiopia with the Federal Foreign Office

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • H.E. Ambassador Mulu Solomon holds a courtesy meeting with Dr. Dr. Christian Buck
  • የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡
  • የጋብቻ ማስታወቂያ
  • በርሊን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሐ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022