A Week in the Horn
News in Brief
- Prime Minister Dr. Abiy Ahmed visits South Korea…
- … attends the Tokyo International Conference on African Development (TICAD 7)
- …and the TICAD 7 Special Conference on Peace and Stability in the Horn of Africa
News in Brief
ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ስለ አማካሪ ካውንስሉ አስፈላጊነት ሲገልጹ፣ በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጲያዊያንና ትውልደ ኢትዮጲያዊያን በሚኖሩበት ሀገርና በኢትዮጰያ የሚገባቸውን ጥቅም ማግኘት እንዲችሉ እና ለትውልድ አገራቸውም በልዩ ልዩ መልኩ የድርሻቸውን ማበርከት እንዲችሉ የሚያግዝ ከኤምባሲው ጋር ተቀራርቦ የሚሰራ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ካውንስል በመሆኑ የዲያስፖራውን ችግርም ይበልጥ ለመረዳትና በጋራ ለመፍታት እንደሚቻልና ይህንኑ መልካም ተግባር ወደ አገር ቤትም ለማሸጋገር እንደሚረዳ ገልፀዋል። ወደፊትም በርካታ በባለሙያ የተደገፈ በአስፈላጊና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግንዘቤ ለማግኘት የሚረዳ ምክክር ውይይት ትምህርት እንደሚኖር ገልጸዋል።
The Hessian Peace Prize 2019 goes to Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed. This was announced by the Board of Trustees in Wiesbaden on Tuesday. It pays tribute to what has moved to the 43-year-old in the short time since taking office in April 2018. More
H.E. Ambassador Mulu Solomon, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of Ethiopia to Germany paid a working visit to the city of Wittenberg and held meetings with the mayor of Wittenberg city, head of Chamber for east Germany, Wittenberg agricultural farming cooperative, Hanni Sustainable Investments GmbH and officials of Paul Gerhardt Stift specialized hospital.