Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
ክቡር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር የኤምባሲውን ዲፕሎማቶች አወያዩ

Mar 31, 2023

የኢፌዲሪ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በጀርመን በርሊን ኤምባሲ ለሚገኙ ዲፕሎማቶች በሃገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ውይይት አደረጉ። ክቡር ሚኒስትሩ በገለፃቸው ስለሃገራችን አጠቃላይ ወቅታዊ የልማ ት፣ የፀጥታ ፣የሰላምና የመልሶ ግንባታ ሂደት እና ታላቁ ህዳሴ ግድብ ያለበትን ደረጃ በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን በጀርመን የኢፌዲሪ መንግስት ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፈቃዱ በየነ በበኩላቸው ሃገራችን እየሄደችበት ያለው የብልፅግና ጉዞ […]

የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ አቀረቡ

Mar 29, 2023

በጀርመን የኢፌዲሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በዛሬው እለት በጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ምክትል ኃላፌ ለሆኑት Mr. Felix Schwarz የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ አቅርበዋል። ክቡር አምባሳደር የሹመት ደብዳቤያቸውን ባቀረቡበት ወቅት የሁለቱን አገራት ዘርፈ ብዙ ግንኙነት አሁን ካለበት ደረጃ ከፍ ለማድረግ እንደሚሰሩ የገለፁ ሲሆን፣ ምክትል የኘሮቶኮል ኃላፊው በበኩላቸው ለክቡር አምባሳደሩ […]

በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በርሊን በተደራጀ አግባብ እና በቅንጅት በመንቀሳቀስ የተገልጋይን እርካታ ለማሳደግ ውዝፍ የቆንስላ አግልግሎት ስራዎች በትኩረት በመሰራት ላይ ነዉ።

Mar 27, 2023

የኢትዮጵያ ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ ሁሉም ሰራተኞችና አመራሮች በጋራ በመስራት ውዝፍ ስራዎች እንዲጠናቀቁ በሰጡት አቅጣጫ መሰረት ለተጠየቁት አገልግሎቶች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት እየተሠራ ነው። ክቡር አምባሳደር በዚህ ጊዜ ባስተላለፉት መልእክት የዲፕሎማሲ ስራዎችን ዉጤታማ ለማድረግ የዜጎችን መብትና ጥቅሞች ማስጠበቅ ሥራዎች ቅድሚያ ሰጥቶ በመስራት ዳያስፖራው ከአገራቸው ጋር ያላቸውን ትስስር ማጠናከር እና የዳያስፖራውን ተሳትፎ […]

Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023

Mar 22, 2023

The Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Berlin, is honored to invite companies and investors, on the ‘Investment Forum’ which will be held in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023, at the Skylight Hotel under the theme: “INVEST AND GROW IN ETHIOPIA: THE LAND OF ATTRACTIVE INVESTMENT OPPORTUNITIES” A large number of investors, […]

« 2 3 4 5 6 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ
  • Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia
  • «ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1.  በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

2. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +49307720617

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612 (እሮብ እና አርብ ብቻ ነው ይህ ስልክ የሚነሳው)

3. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

4. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

5. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

6. የሁሉም ራተኞች ስም፣ስልክ እና ኢሜል አድራሻ ዝርዝር

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023