Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

Uncategorized

ስዊድን በኢትዬጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ

Public Diplomacy Oct 22, 2021

በስዊድን ጎተንነበርግ ከተማ የኢትዩጵያ ኮሚዩኒቲ አባላት በ “እኔስ ለሀገሬ” ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስተባባሪነት የኢትዩጵያ ፌ.ዼ.ሪ. ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሣደር ክብርት ሙሉ ሠሎሞን ብዙነህ በተገኙበት በ11/ 02/2014 ( እ.ኤ.አ በ21/10/ 2021 ) ከምሽቱ 2:30 – 4:00 ሰዓት በዊብነር ውይይት ተካሂዷል :: በዚህ ኘሮግራም የኮሚቴው ሊቀመንበር አቶ ዩናስ ጸጋዬ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ክብርት አምባሣደር ሙሉ ሠሎሞን ስለ ኢትዬጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ካብራሩ በኋላ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች መልስ ስጥተዋል:: ተሣታፊዎች በሠጡት ባቀረቡት ጥያቄና በሠጡት አስተያየትና አገርን ለማዳን የሚያደርጉትን ሁለንተናዊ ድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን ከመግለጻቸውም በላይ ፣ ኢትዩጵያን ለማዳን ህዝቡን ከሞትና ከስቃይ ለመታደግ ያለማቋሪጥ የገንዘብ የማቴሪያል የሀሣብ አና በዲጂታል ሚዲያ ከፍተኛ ተሣትፎ በማድረግ ለመርዳት ቃል በመግባት የኢትዩጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች መሆናቸውን አረጋግጠዋል:: ይህንንም ቀደም ሲል ከኢትዩጵያ ኤምባሲ ቢርሊን ጋር በመመካከር በ “እኔስ ለሀገሬ” ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስተባባሪነት 23 /10/2021 ስዊዲሽ ክሮነር 54,250. — ( ሀምሣ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሀምሣ) በሀገራችን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እንዲሆን ገቢ አድርገዋል:: ለዚህና ለቁርጠኝነታቸው የኢትዩጵያ ፌ.ዼ.ሪ. ኤምባሲ፣ በርሊን ከፍተኛ ምሥጋናውን ያቀርባል:: ________________________<>______________________

Related Posts

የክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ብዙነህ፣  የኢትየጵያ ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በጀርመን  ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልክተኛ የ2015 አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት

Uncategorized /

የክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ብዙነህ፣ የኢትየጵያ ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በጀርመን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልክተኛ የ2015 አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት

Uncategorized /

Uncategorized /

ማስታወቂያ

‹ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት › Meeting about current situation in Ethiopia with the Federal Foreign Office

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany
  • ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / vacancy announcement
  • 17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ
  • Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023