Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Administration and Finance
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

በርሊን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የችግኝ ተከላ ስነ-ስርዓት ተካሄደ፣

Jul 9, 2022

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በርሊን ደፕሎማቶችና ሰራተኘች ከአራት አመታት በፊት በጠቅላይ ሚኒሰቴር ዶ/ር አብይ አህመድ “አረንጓዴ አሻራ “ በሚል የተጀመረውን ዛፍ የመትከል እና አገርን አረንጓዴ የማልበስ እንቅስቃሴ በመደገፍ ሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም. በአምባሳደር መኖሪያ ቤት የችግኝ መትከል ስነ-ስርዓት አካሂደዋል።
በቀደሙት ሶስት ዙሮች “በአረንጓዴ አሻራ “፡18 ቢሊዮን የሚደርሱ ችጅግኞች የተተከሉ ሲሆን በተከታታይ አራት አመታት 20 ቢሊዮን ችግኞች ለመትከል በተያዘው እቅድ መሰረት በዘንድሮ ክረምት 18 ቢሊዮን ችግኖች ለመትከል ፕሮግራም ተይዟል።
አረንጓዴ አሻራ ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያላትን ቁርጠኝነት ለአለም እያሳየ የሚገኝ ፕሮጀክት መሆኑ ይታወቃል።
በርሊን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የችግኝ ተከላ ላለፉት ዓመታት በተከታታይ አካሂዶአል።

Related Posts

H.E. Ambassador Mulu Solomon holds a courtesy meeting with Dr. Dr. Christian Buck

News /

H.E. Ambassador Mulu Solomon holds a courtesy meeting with Dr. Dr. Christian Buck

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

News /

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

Ethiopia Day Celebration

News /

Ethiopia Day Celebration

‹ በጀርመን ሙኒክ እና አካባቢው ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉየኢድ-አል አድአ አረፋ ምክኒያት › በርሊን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሐ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • H.E. Ambassador Mulu Solomon holds a courtesy meeting with Dr. Dr. Christian Buck
  • የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡
  • የጋብቻ ማስታወቂያ
  • በርሊን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሐ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022