Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

Uncategorized

በጀርመን በእሽቱትጋርትና አካባቢው የሚገኙ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ

Public Diplomacy Sep 30, 2021

May be an image of 16 people, people sitting and people standing
May be an image of 3 people, people sitting, people standing and indoor
May be an image of 4 people, people standing and indoor
May be an image of 3 people, people standing, flower and indoor

በጀርመን በእሽቱትጋርትና አካባቢው የሚገኙ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ አባላት በ24-09-2021 የኢትዮጵያ ፌ.ዴ.ሪ. ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሣደር ክብርት ሙሉ ሰሎሞን በተገኙበት፡ ከእሽቱትጋርትና አካባቢው ኢትዮጵያ የኮሚዩኒቲ አባላት ጋር ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ፣ውይይት ተካሂድዋል። በአጠቃላይ የኢትዮጵያን ተጨባጭ ሁኔታና ስላለው የሃገራችን ዘርፈ ብዙ ችግር፡ ገንቢ የሆኑ ሃሳቦችን የያዘ ሰፊ ውይይት አድርገዋል።እንደዚሁም በኢትዮ ብሪጅ እሽቱትጋርት አስተባባሪነት፡ ባለፈው የኢትዮጵያ አዲስ አመት ከእሽቱትጋርትና አካባቢው የኢትዮጵያ የኮሚዩኒቲ አባላት ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ የተሰበሰበውን ገንዘብ ለኤምባሲው አስረክበዋ ።በተጨማሪ በእለቱ ለህዳሴ ግድብ የገንዘብ ስጦታ፣ የቦንድ ሽያጭ፡ ፣ ለህዳሴው ግድብ ድጋፍ የሚሆን “ዝም ከምል ብዬ” የእመቤት መንግስቴ መፅሃፍና የህዳሴው ግድብ አስረኛ አመት መታሰቢያ መፅሄት ተሸጧል።የስብሰባው ተሣታፊዎች ለመንግሥት የውጭ ምንዛሪ ድጋፍ ያለማቋረጥ በየወሩ ገቢ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል::በአጠቃላይ በእለቱ ዩሮ 8400.==(ዩሮ ስምንት ሽህ አራት መቶ) በብር 453,684.– ( አራት መቶ ሀምሣ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ሠማንያ አራት ብር) ገደማ ገቢ በመደረጉ ኤምባሲው ለአስተባባሪው ለኢትዮ ብሪጅ ማህበር አመራር እና ለአባላቱ ከፍ ያለ ምስጋናውን ያቀርባል።

Related Posts

PRESS RELEASE

Uncategorized /

PRESS RELEASE

የክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ብዙነህ፣  የኢትየጵያ ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በጀርመን  ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልክተኛ የ2015 አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት

Uncategorized /

የክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ብዙነህ፣ የኢትየጵያ ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ በጀርመን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልክተኛ የ2015 አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት

Uncategorized /

‹ እንኳን ደስ አለን › ማስታወቂያ

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023
  • በጀርመን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን ገቡ
  • PRESS RELEASE
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023