Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
በጀርመን የኢትዮጵያ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ካውንስል ለማቋቋም ነሃሴ 19 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኤምባሲ በርሊን ውይይት ተካሄደ።

News

በጀርመን የኢትዮጵያ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ካውንስል ለማቋቋም ነሃሴ 19 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኤምባሲ በርሊን ውይይት ተካሄደ።

Public Diplomacy Aug 30, 2019

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ስለ አማካሪ ካውንስሉ አስፈላጊነት ሲገልጹ፣ በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጲያዊያንና ትውልደ ኢትዮጲያዊያን በሚኖሩበት ሀገርና በኢትዮጰያ የሚገባቸውን ጥቅም ማግኘት እንዲችሉ እና ለትውልድ አገራቸውም በልዩ ልዩ መልኩ የድርሻቸውን ማበርከት እንዲችሉ የሚያግዝ ከኤምባሲው ጋር ተቀራርቦ የሚሰራ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ካውንስል በመሆኑ የዲያስፖራውን ችግርም ይበልጥ ለመረዳትና በጋራ ለመፍታት እንደሚቻልና ይህንኑ መልካም ተግባር ወደ አገር ቤትም ለማሸጋገር እንደሚረዳ ገልፀዋል። ወደፊትም በርካታ በባለሙያ የተደገፈ በአስፈላጊና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግንዘቤ ለማግኘት የሚረዳ ምክክር ውይይት ትምህርት እንደሚኖር ገልጸዋል።

ከዲየስፖራ አባላቱም በኩል የተነሳው ሃሳብ ጉዳዩ የሚደገፍና ኤምባሲውንና ኮሚኒቲውን በደንብ የሚያቀራርብ እንደሚሆን እምነታቸው እንደሆነ በመግለጽ ለተግባራዊነቱ እንደሚሰሩ ሃሳባቸውን አካፍለዋል።

በአሁኑ ወቅት ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በኢትዮጵያ የውጭ ግንኘነት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት ያለ ሲሆን፣ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን በአገራቸው የሰላም፣ የልማትና የገጽታ ግንባታ ጉዳዮች ላይ ጉልህ ሚና እንደሚጫወቱ ይጠበቃል።

Related Posts

በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ

News /

በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ

Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia

News /

Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia

«ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ

News /

«ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ

‹ Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed receives Hesse Peace Prize  › A Week in the Horn

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ
  • Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia
  • «ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1.  በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

2. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +49307720617

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612 (እሮብ እና አርብ ብቻ ነው ይህ ስልክ የሚነሳው)

3. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

4. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

5. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

6. የሁሉም ራተኞች ስም፣ስልክ እና ኢሜል አድራሻ ዝርዝር

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023