Oct 2, 2022 ክቡራን የበርሊን ኤምባሲ ተገልጋዮች መስከረም 23 ቀን 2015 ዓ.ም የጀርመን ውህደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የቆንስላ አገልገሎት እንደማይኖር እንገልፃለን። The Ethiopian Embassy in Berlin will not be giving consular services on October 3,2022 due to the celebration of the German Unification Day.
News / በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ