Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን እ.ኤ.አ. ከኦክቶነር 12-13 2022, በፍራንክፈርት በጀርመን አፍሪካ የቢዝነስ ማኅበር በተጠራው 1st Africa Trade and Investment confrence እንዲሁም 2nd African forum on Vocational and Training & Education መድረክ ላይ ተሳትፎ አድርገዋል።

Oct 15, 2022

በመድረኩ ላይ ከ31 የአፍሪካ ሀገራት የተሳተፉ ሚኒስትሮች፣የኢንቨስትመንት ሃላፊዎች ፣ባንኮች፣አምባሳደሮች እንዲሁም የንግድ ተቋማት ባለቤቶች የተገኙ ሲሆን፤ከሀገራችን ስድስት የንግድ ድርጅቶች እንዲሁም ሶስት በጀርመን የሚኖሩ ዳያስፖራ የንግድ ባለቤቶች ተገኝተዋል።መድረኩ ጀርመን አፍሪካ ስላላቸው ትብብርና በቀጣይ ሊኖራቸው ስለሚገባው ግንኙነት የተለያዩ ፓናል ውይይቶች ተካሂዷል ።
በመድረኩ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ሴቶችና ንግድ በሚል መድረክ ላይ ሴቶችን የሚያበረታታ መልክት አስተላልፈዋል። ከመድረኩ ጎን ከፍራንክፈርት የንግድ ምክር ቤት Managing director Dr.Jürgen Ratzinger እነዲሁም Mr Michael T. Fuhrmann Director for International Trade for Africa and Middel East ጋር ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በመሩት የሀገራችን የንግድ ባለቤቶች፣ እንዲሁም የጀርመን ዴስክ አፊሰር እንዲሁም የጀርመን አፍሪካ የቢዝነስ ማኅበር የምሥራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ማኔጀር አስማው ኒታሪ በተገኙበት ውይይት ተደርጓል።አብሮ ለመስራትና የጋራ ውይይት መድረኮችን ለመድረግ ተስማምተዋል።

Related Posts

Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023

News /

Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023

በጀርመን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን ገቡ

News /

በጀርመን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን ገቡ

Statement on the “Resolution” of the League of Arab States Regarding the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) #Ethiopia

News /

Statement on the “Resolution” of the League of Arab States Regarding the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) #Ethiopia

‹ የስራ ማስታወቂያ  › የጋብቻ ማስታወቂያ

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023
  • በጀርመን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን ገቡ
  • PRESS RELEASE
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023