Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን በበርሊን የኢፌዲሪ ሚሲዮን በድምቀት ተከበረ

Breaking News/ News

ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን በበርሊን የኢፌዲሪ ሚሲዮን በድምቀት ተከበረ

Public Diplomacy Mar 17, 2021

በየአመቱ አ.ኤ.አ ማርች 8 ቀን በዓለምአቀፍና በአገር ደረጃ የሚከበረው የሴቶች ቀን አ.ኤ.አ እሁድ ማርች 14 ቀን 2021 በበርሊን የኢፌዲሪ ሚሲዮን ከሚሸፍናቸው አገራት የተወጣጡ ምሁራን፣ ተጋባዥ እንግዶች እንዲሁም የሚሲዮኑ ሰራተኞች በተገኙበት በዙም ዌቢናር በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።

በጀርመን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር፣ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ብዙነህ፣ የስነ-ስርዓቱ መክፈቻ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ በአለም አቀፍ ደረጃ እንዲሁም በአገራችን የሴቶችን መብት ማክበርና እኩል ተሳታፊ በማድረግ ደረጃ ብዙ የተሰራ ቢሆንም አሁን በቂ አንዳልሆነ እንስተዋል። በአገራችን በተበሰረው ለውጥ ማግስት መንግሰት በወሰደው እርምጃ የአገሪቱ ግማሽ የካቢኔ አባላት ሴቶችን በማድረግ እንዲሁም ሌሎች የኋላፊነት ቦታዎች ላይ ተሳትፏቸው እንዲጨምር በማድረግ አመርቂ ስራ ተስርቷል ሲሉ ገልጸዋል። በተጨማሪም ሴቶች የህብረተሰቡ ግማሽ አካል በመሆናቸው ተሳትፏቸው እንዲጨምር ተገቢው ትኩረት ሊደረግላቸው እንደሚገባ አሳስበዋል። በሌላ በኩል በጀርመን እና ሚሲዮኑ በሚሸፍናቸው አገራት የሚኖሩ ዳያስፖራ ምሁራን፣ ሙያተኞችና ታዋቂ ግለሰቦች በሴቶች ዙሪያ ያላቸውን አስተማሪ ገጠመኞች፣ የታዋቂ እና ተጽኖ ፈጣሪ ሴቶችን የህይወት ተሞክሮ፣ እንዲሁም የእራሳቸውን የህይወት ልምድ አካፍለዋል። የሙዚቃና ግጥም ስራዎች ቀርበዋል። The Ministry of Foreign Affairs of EthiopiaSpokesperson Office of the Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia#womensday2021

Related Posts

H.E. Ambassador Mulu discusses with Honorable Katrin Langensiepen

Breaking News /

H.E. Ambassador Mulu discusses with Honorable Katrin Langensiepen

ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany

News /

ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany

Ambassador Mulu Solomon Confers with the Administrative Director of the ITK (International Trainer Course) in Leipzig University

Breaking News /

Ambassador Mulu Solomon Confers with the Administrative Director of the ITK (International Trainer Course) in Leipzig University

‹ Ethiopia – ESAT Insight Ethiopia Current Situation with H.E Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to the Federal Republic of Germany, Poland, Czech Republic, Slovak Republic, and Ukraine, on Mon 15 Mar 2021 › ሚሲዮኑ ለዜጎች የወሳኝ ኹነት አገልግሎቶችን መሰጠት ጀመረ

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023