Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

የአፍሪካ ቀን (Africa Day) በበርሊን ተከበረ

May 29, 2022

በበርሊን በአፍሪካ አምባሰደሮች ‘ግሩፕ’ አዘጋጅነት የአፍሪካ ቀን እ.ኤ.አ በ25/05/2022 በደማቅ ሁኔታ ተከበረ:: ለበዓሉ ዝግጅት ኢትዮጵያ ፣ በአፍሪካ አምባሣደሮች ዲን በሚመራው በዋናው አዘጋጅ ኮሚቴና በሌሎችም ኮሚቴዎች አባል በመሆን አገልግላለች።
ቀደም ሲል በ23/05/2022 የአፍሪካ ቀን ኮንፈረንስን በተመለከተ ኢትዮጵያ በሊቀመንበርነት ማገልገሏንና ውጤታማ ኮንፈረንስ መካሄዱን መዘገባችን ይታወሳል።
በበዓሉ ላይ ክቡር ብርሃም ክሊል (H.E. Brahim Killil ) በበርሊን የአፍሪካ አምባሳደሮች ዲን የሆኑት የሞሪታኒያ አምባሳደር እንዲሁም የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካይ ዶ /ር አምባሳደር አክርማን በዓሉን በማስመልከት ንግግር አድርገዋል።
በበዓሉም ከፓርላማ፣ ከመንግስት መ/ቤቶች፣ ከኢንዱስትሪና ንግዱ ማህበረሰብ፣ ከኃሳብ ቋት (think tanks ) ድርጅቶችና የተለያዩ ማህበራት መሪዎች እና አባላት ተገኝተዋል።
በዚሁ በ25/05/2022 በተከበረው በዓል ላይ የኢትዮጵያን የባሕል ምግቦች እና የኢትዮጵያን የቡና ሥርዓት በማቅረብ እንዲሁም ባህላዊ ልብስ በመልበስ በኤምባሲያችን አመርቂ ኢትዮጵያን የማስተዋወቅ ሥራ ተሰርቷል። የቡና ስርዓታችንም ብቸኛና ልዩ ስለነበር የብዙ ተሳታፊዎችን ቀልብ መሳብ ችሏል

Related Posts

በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ

News /

በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ

Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia

News /

Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia

«ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ

News /

«ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ

‹ በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ › Various group and individual service buyers visited the Ethiopian Exhibition Booth at the IMEX Frankfurt 2022 Exhibition. Presentations were made to show the potential of MICE in Ethiopia

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ
  • Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia
  • «ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1.  በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

2. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +49307720617

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612 (እሮብ እና አርብ ብቻ ነው ይህ ስልክ የሚነሳው)

3. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

4. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

5. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

6. የሁሉም ራተኞች ስም፣ስልክ እና ኢሜል አድራሻ ዝርዝር

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023