Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Administration and Finance
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

News

  • Africa Day panel webinar on “Climate Change and Consequences on food security in Africa” concludes
  • Her Excellency Ambassador Mulu Solomon talks with Dr. Jiri Hansl of Czech Chamber of Commerce
  • Her Excellency Ambassador Mulu Solomon attends the Invitation of the Prime Minister of Czech Republic
  • (ግንቦት 05 ቀን 2014 ዓ.ም) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የተመራው የልዑካን ቡድን በጀርመን ቆይታው ከጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች እና የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ጋር በሚሲዮኑ ጽ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ውይይት አድርገዋል።
  • (ግንቦት 03 ቀን 2014 ዓ/ም) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የተመራው የልዑካን ቡድን በሁለተኛ ቀን የጀርመን ቆይታው ከጀርመን ፌደራል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢንፍራክቸራል እና ሴኩሪቲ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር በጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር አዲስ የሚገነባውን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጽ/ቤት ሕንፃን በተመለከተ ተወያይተዋል

News

Public Diplomacy Apr 14, 2022

(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮ-ጀርመን ፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴሰብሳቢ ዶ/ር ዲማ ነገዎ ገልጸዋል።
ኢትዮጵያና ጀርመን ረጅም ጊዜን ያስቆጠረ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን አስታውሰዋል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው የጀርመን የፓርላማ ልዑክ ቡድን ጋር ተወያይተዋል።
ሀገሪቱ በለውጥ ጎዳና ላይ ብትሆንም በሀገሪቱ ተፈጥሮ በነበረው ጦርነትና በአንዳንድ አካባቢዎች በተከሰተው የድርቅ አደጋ ሳቢያ ሀገሪቱን በርካታ ፈታኝ ሁኔታዎች ያጋጠሟት ቢሆንም እነዚህን ፈተናዎች ለመፍታት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ትገኛለች ብለዋል ሰብሳቢው።
በጦርነቱ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰበት የትግራይ ህዝብ መንግስት በየብስና በአየር ሰብዓዊ ድጋፍ በማድረስ ላይ እንደሚገኝም ለሉዑካን ቡድኑ አባላት ገልጸዋል፡፡
በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥም ሀገር አቀፍ የምክክር ኮሚሽንን በማቋቋም የሚታዩ የልዩነት ሀሳቦችን ሁሉም አካላት በማሳተፍ በውይይትና በምክክር ለመፍታት እንዲቻል መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ነው ያብራሩት፡፡
አክለውም ኢትዮጵያ ከድህነት ለመላቀቅ “ግድቡ የኔ ነው” በሚል መፈክር በራሷ ህዝቦች መዋጮ ታላቁን የሕዳሴ ግድብ በመገንባት ላይ እንደምትገኝ፣ ግድቡም የሌሎችን ሀገሮች ጥቅም የማይጎዳ እና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
አያይዘውም ጀርመን ከሀገሪቱ ጋር ባላት ጠንካራ ግንኙነት በቴክኖሎጂ እየደገፈች እንደምትገኝ ጠቁመው ወደፊትም በኢንቨስትመንት፣ በትምህርት፣ በቴክኒክ እንዲሁም ተቋማትን መልሶ በመገንባት ረገድ ድጋፏን እንድታደርግ ጠይቀዋል፡፡
የጀርመን ፓርላማ አባል የሆኑት የተከበሩ ሮድሪች ኪይስዌተር በበኩላቸው ሁለቱ ሀገራት ጠንካራ ወዳኝነት ያላቸው መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
ጀርመን ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ በተለይ በቴሌኮም ዘርፍ እየደገፈች መሆኑን አስታውሰው በቀጣይም በትምህርት፣ በልምድ ልውውጥ እና በቴክኒክ ረገድ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥልም ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

Related Posts

Africa Day panel webinar on “Climate Change and Consequences on food security in Africa” concludes

News /

Africa Day panel webinar on “Climate Change and Consequences on food security in Africa” concludes

Her Excellency Ambassador Mulu Solomon talks with Dr. Jiri Hansl of Czech Chamber of Commerce

News /

Her Excellency Ambassador Mulu Solomon talks with Dr. Jiri Hansl of Czech Chamber of Commerce

Her Excellency Ambassador Mulu Solomon attends the Invitation of the Prime Minister of Czech Republic

News /

Her Excellency Ambassador Mulu Solomon attends the Invitation of the Prime Minister of Czech Republic

‹ የጋብቻ ማስታወቂያ › የአውሮፓውያንን ፋሲካ በዓል አስመልክቶ ኤምባሲያችን አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Visa , passport and ID request Link

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ
  • ማስታወቂያ / Notice
  • Africa Day panel webinar on “Climate Change and Consequences on food security in Africa” concludes
  • በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022