Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Administration and Finance
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
በጀርመን የኢትዮጵያ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ካውንስል ለማቋቋም ነሃሴ 19 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኤምባሲ በርሊን ውይይት ተካሄደ።

News

በጀርመን የኢትዮጵያ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ካውንስል ለማቋቋም ነሃሴ 19 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኤምባሲ በርሊን ውይይት ተካሄደ።

Public Diplomacy Aug 30, 2019

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ስለ አማካሪ ካውንስሉ አስፈላጊነት ሲገልጹ፣ በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጲያዊያንና ትውልደ ኢትዮጲያዊያን በሚኖሩበት ሀገርና በኢትዮጰያ የሚገባቸውን ጥቅም ማግኘት እንዲችሉ እና ለትውልድ አገራቸውም በልዩ ልዩ መልኩ የድርሻቸውን ማበርከት እንዲችሉ የሚያግዝ ከኤምባሲው ጋር ተቀራርቦ የሚሰራ የዲያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ካውንስል በመሆኑ የዲያስፖራውን ችግርም ይበልጥ ለመረዳትና በጋራ ለመፍታት እንደሚቻልና ይህንኑ መልካም ተግባር ወደ አገር ቤትም ለማሸጋገር እንደሚረዳ ገልፀዋል። ወደፊትም በርካታ በባለሙያ የተደገፈ በአስፈላጊና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግንዘቤ ለማግኘት የሚረዳ ምክክር ውይይት ትምህርት እንደሚኖር ገልጸዋል።

ከዲየስፖራ አባላቱም በኩል የተነሳው ሃሳብ ጉዳዩ የሚደገፍና ኤምባሲውንና ኮሚኒቲውን በደንብ የሚያቀራርብ እንደሚሆን እምነታቸው እንደሆነ በመግለጽ ለተግባራዊነቱ እንደሚሰሩ ሃሳባቸውን አካፍለዋል።

በአሁኑ ወቅት ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በኢትዮጵያ የውጭ ግንኘነት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት ያለ ሲሆን፣ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን በአገራቸው የሰላም፣ የልማትና የገጽታ ግንባታ ጉዳዮች ላይ ጉልህ ሚና እንደሚጫወቱ ይጠበቃል።

Related Posts

H.E. Ambassador Mulu Solomon holds a courtesy meeting with Dr. Dr. Christian Buck

News /

H.E. Ambassador Mulu Solomon holds a courtesy meeting with Dr. Dr. Christian Buck

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

News /

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

በርሊን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የችግኝ ተከላ ስነ-ስርዓት ተካሄደ፣

News /

በርሊን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የችግኝ ተከላ ስነ-ስርዓት ተካሄደ፣

‹ Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed receives Hesse Peace Prize  › A Week in the Horn

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • H.E. Ambassador Mulu Solomon holds a courtesy meeting with Dr. Dr. Christian Buck
  • የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡
  • የጋብቻ ማስታወቂያ
  • በርሊን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሐ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022