Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ

Dec 10, 2022

17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም. በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ኢትዮጵያውያን ትውልደ ኢትዮጵያውያን ፤ የኢትዮጵያ ወዳጆች እና የኤምባሲው ሰራተኞች በተገኙበት በዙም ተከብሯል።
ፕሮግራሙ በክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊከ፣ በስሎቫክ ሪፐብሊክ እና በዩክሬን ልዩ መልእክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ንግግር እና የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት የተጀመረ ሲሆን፣ አምባሳደር ሙሉ በንግግራቸው የአገራችንን ሰላም ለማምጣት የሁላችንም አስተዋጽኦ እንደሚያስፈልግ ገልፀው ሁላችንም እንደ ዜጋ ነገሮችን አይተን መርምረን ትክክለኛውን መረጃ ብቻ በማስተላለፍ መሆኑን ገልጸዋል። በተጨማሪ በሀገራችን ያለው የሀይማኖት የባህል እና የቋንቋ ብዝሃነታችን ውበታችን መሆኑን እና ኢትዮጵያ ግን ለሁላችንም አንድ መሆኗን ማመን እንዳለብን አስገንዝበዋል።
በመቀጠልም ህብረ ብሄራዊ ፌደራል ስርዓት ምንነት እና ባህሪያት እንዲሁም የኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ በሚል ርዕስ ላይ በፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዘርፍ ገለጻ የቀረበ ሲሆን፣ በፌዴራሊዝም፣ በፌዴራል ፖለቲካ ስርዓት፣ በበህብረብሄራዊ ፌደራል ስርዓት ምንነት እና ባህርያት እንዲሁም በሃገራችን ህብረ ብሄራዊ ፌዴራላዊ ስርዓት ላይ ማብራሪያ ተደረጓል።
ተሳታፊዎችም አስተያየት እና ጥያቄ በማቅረብ በውይይቱ እንዲሳተፉ የተደረገ ሲሆን፣ በአምባሳደር ሙሉ ለቀረቡት ጥያቄዎች መልስ ተሰጥቷል፡፡
በመጨረሻም በክብርት አምባሳደር ሙሉ መሪነት አንድነታችንን በሚያጠናክር በተደረገ ቃለ መሃላ እና በኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር ፕሮግራሙ ተቋጭቷል።

Related Posts

ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany

News /

ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany

Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

News /

Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን 3 ቀን ቀረው!

News /

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን 3 ቀን ቀረው!

‹ Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe › ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / vacancy announcement

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany
  • ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / vacancy announcement
  • 17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ
  • Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023