Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከAmbassador Christoph Retzalff ጋር ተወያዩ

Apr 20, 2023

ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር በዛሬው ቀን ከAmbassador Christoph Retzalff, Director for Sub-Saharan Africa and Sahel ጋር የትውውቅ ቀጠሮ በመያዝ በጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መ/ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው ክቡር አምበሳደር ፍቃዱ ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ እንዲሁም በሁለቱ አገሮች ያለው ጥሩ ግንኙነት በተለያዩ መስኮችም ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ዙሪያ መክረዋል፡፡ አምበሳደር ራትላፈ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ […]

ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ፌደራል ሪፐብሊከ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ባለሙሉስልጣን አምባሳደር  ከኢትዮጵያ  የክብር ቆንስሎች ጋር ውይይት አደረጉ

Apr 20, 2023

ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ጋር አብረው ከሚሰሩት በጀርመን ከብሬመን፣ ከሐምቡርግ፣ ከሙኒክ እንዲሁም በሰሎቫክ ሪፐብሊክ ከሚገኙት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የክብር ቆንስሎች ጋር የትውውቅ ስብሰባ አድርገዋል። በመድረኩም ክቡር አምባሳደሩ የ6 ወራት የመንግስት አፈጻጸም ዋና ዋና ስኬቶችና ተግዳሮቶችን ለተሳታፊዎቹ ያጋሩ ሲሆን፣ እ.ኤ.አ ኖቬምበር 02/2022 የተፈረመውን የሰላም ስምምነትና የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግንበታ አስመልክቶ የሀገራችንን ወቅታዊ ሁኔታ በመዳሰስ እንዲሁም […]

በጀርመን የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከጅቡቲ አምባሳደር Yacin Houssein Douale ጋር ውይይት አደረጉ

Apr 19, 2023

ክቡር አምባሳደር ፈቃዱ በኢትዮጵያ እና በጅቡቲ ሀገራት መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የዲፕሎማሲ ግንኙነት እየተጠናከረ መሆኑን ጠቅሰው ፣ ሁለቱ ጎረቤታማ አገሮች በበርካታ ነገሮች እየተሳሰሩ እንደሆነና የበለጠ እየተጠናከረ እንደሆነ ተወያይተዋል፡፡ በትውውቅ ውይቱ ወቅትም ከጂቡቲ ጋር ያለውን የተጠናከረ የሁለትዮሽ ግንኙነት በተወከሉባቸው አገራት  በሚሰሩበት ጊዜም ከፍ እንዲል በሚቻልበትሁኔታ እና በቀጣይ በትብብር በሚሰሩባቸው የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።

Vacancy Announcement

Apr 18, 2023

1 2 3 4 5 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ከደቡብ ሱዳን ም/ሚሲዮን መሪ አምባሳደር Gum Dominic Motiok Motiok ጋር ውይይት አደረጉ
  • Press Statement on the EU Council Conclusions on #Ethiopia
  • «ኢትዮጵያ ከጀርመን ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እየተጠናከረ ነው » አምባሳደር ፍቃዱ በየነ
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1.  በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

2. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +49307720617

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612 (እሮብ እና አርብ ብቻ ነው ይህ ስልክ የሚነሳው)

3. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

4. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

5. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

6. የሁሉም ራተኞች ስም፣ስልክ እና ኢሜል አድራሻ ዝርዝር

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023