Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ Twin Cities World Tourim Forum ፎረም ላይ ተሳተፉ

Mar 7, 2023

የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በጀርመን በርሊን እ.ኤ.አ ማርች 6,2023 በተካሄደዉ Twin Cities World Tourim Forum ላይ ተሳትፈዋል ። ፎረሙ በየዓመቱ ከITB Berlin 2023 ኤግዚብሺን አንድ ቀን በፊት የሚዘጋጅ ሲሆን የቱሪዝም ከተማ መዳረሻዎች ትስስር በመፍጠር የተረጋጋ ቱሪዝም እንዲኖር ዘርፉን ለማሳደግ ያለመ ነው ። የቱሪዝም ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ እጅግ ድንቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች ያሏት ሀገር መሆኗንና በዘርፋ እያከናወነች […]

የዓድዋ በዓል አከባበር

Mar 3, 2023

የካቲት 23 ቀን 2015 ዓ.ም. በኤምባሲያችን የዓድዋ ድል በዓል ተከብሯል፡፡ በእለቱም ክቡር አምባሳደር ተፈሪ ታደሰ፣ በበርሊን የኢትዮጵያ ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ምከትል የሚሲዮን መሪና ጉዳይ ፈጻሚ እንኳን ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ በማለት ንግግራቸውን የጀመሩ ሲሆን፣ በመቀጠልም አድዋ አያቶቻችን ከደቡብ እሰከ ሰሜን፣ ከምሥራቅ እሰከምእራብ በአንድነት ተሰባስበው ድል የተቀዳጁበት መሆኑንና አገራችን ኢትዮጵያን ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ያቆዩን መሆኑን፣የአስተሳሰብ […]

ማስታወቂያ / Notice

Mar 1, 2023

በጀርመን ሀገር የMax Planck Society አንዱ  ተቋም የሆነውና በስቱትጋርት ከተማ የሚገኘው Max Planck Institute for Solid State Research በቦን ከተማ ከሚገኘው ከMax Planck Institute for Radio Astronomy ጋር በመተባበር በበርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል የተለያዩ ይዘት ያላቸውን የምርምር ጆርናሎችና ሜጋዚኖች ለአብርሆት ቤተ መፃሕፍት አበረከተ።

Feb 16, 2023

የካቲት 9 ቀን 2015 ዓ.ም በጀርመን የስቱትጋርት Max Planck Institute for Solid State Research ቤተመጽሐፍት በበርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ም/ሚሲዮን መሪ  አምባሳደር ተፈሪ ታደሰን  ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው ተወካዮች በተገኙበት የምርምር ጆርናሎችና ሜጋዚኖች ለአብርሆት ቤተ መፃሕፍት እንዲደርስ ተበርክተዋል። የተበረከቱት ጆርናሎችና ሜጋዚኖች ለከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች በተለይ ለፊዚክስና ኬሚስትሪ ዘርፍ እጅግ ተፈላጊ  መሆናቸው ተገልጿል። በእለቱ አምባሳደር ተፈሪ የቤተመጻሕፍቱ የሥራ […]

1 2 3 4 5 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023
  • በጀርመን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን ገቡ
  • PRESS RELEASE
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023