
ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር በዛሬው ቀን ከAmbassador Christoph Retzalff, Director for Sub-Saharan Africa and Sahel ጋር የትውውቅ ቀጠሮ በመያዝ በጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መ/ቤት በመገኘት ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው ክቡር አምበሳደር ፍቃዱ ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ እንዲሁም በሁለቱ አገሮች ያለው ጥሩ ግንኙነት በተለያዩ መስኮችም ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ዙሪያ መክረዋል፡፡ አምበሳደር ራትላፈ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ […]