
በውይይቱ ወቅት ክብርት ሚኒሰትር ዴኤታዋ ኢትዮጵያና ጀርመን ረጂም ዓመት የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸውና ጀርመን ኢትዮጵያ በችግርም ውስጥ በምትሆንበትም ወቅት ጭምር ከጎናችን የምትቆም አጋራችን እንደሆነች ገልጸው በጀርመን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲም የሁለቱን አገራት ሁለንተናዊ የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና ያላቸውን ወዳጅነት የሚመጥን መሆን እንደሚገባው ጠቁመዋል። ከዚህ በተጨማሪም አዲስ ለሚሰራው ኢምባሲያችን የተሰጠው ቦታ አሁን ካለው ጽ/ቤት ጋር ሲነጻጸር ከጀርመን የፌደራል የውጭ ጉዳይ […]