
(ሚያዝያ 10 ቀን 2015 ዓ/ም በርሊን ): የኢትዮጵያ.ፌዴራላዊ .ዲሞክራሲያዊ .ሪፐብሊክ. ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን፣ በፖላንድ ሪፐብሊክ እና በቼክ ሪፐብሊክ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የመጀመሪያ የዌብነር ትዉዉቅ በማደረግ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል ። በውይይታቸው ወቅትም ሀገራችን በለዉጡ ሂደቶች ላይ ያሳካቻቸዉ ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ስኬቶች እንዲሁም […]