Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች እና የእምነቱ ተወካዮች ወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ም/ሚሲዮን መሪ ክቡር አምባሳደር ተፈሪ ታደሰ ጋር ተነጋገሩ ።.

Feb 9, 2023

የካቲት 2 ቀን 2015ዓ.ም ወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች እና የእምነቱ ተወካዮች ወደ ኤምባሲው በመምጣት ከም/ሚሲዮን መሪዎች እና ዲፕሎማቶች ጋር የተወያዩ ሲሆን በእምነቱ አባቶች በኩልም የቀረቡትን ጥያቄዎች ተቀብለው ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት እንደሚያደርሱም ገልጸዉላቸዋል።    

ማስታወቂያ / Notice

Feb 8, 2023

ማስታወቂያ / Notice

ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany

Jan 18, 2023

17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን)  ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ

Dec 10, 2022

17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም. በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ኢትዮጵያውያን ትውልደ ኢትዮጵያውያን ፤ የኢትዮጵያ ወዳጆች እና የኤምባሲው ሰራተኞች በተገኙበት በዙም ተከብሯል። ፕሮግራሙ በክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊከ፣ በስሎቫክ ሪፐብሊክ እና በዩክሬን ልዩ መልእክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ንግግር እና የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት የተጀመረ ሲሆን፣ […]

1 2 3 4 5 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023
  • በጀርመን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን ገቡ
  • PRESS RELEASE
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023