
በበርሊን በአፍሪካ አምባሰደሮች ‘ግሩፕ’ አዘጋጅነት የአፍሪካ ቀን እ.ኤ.አ በ25/05/2022 በደማቅ ሁኔታ ተከበረ:: ለበዓሉ ዝግጅት ኢትዮጵያ ፣ በአፍሪካ አምባሣደሮች ዲን በሚመራው በዋናው አዘጋጅ ኮሚቴና በሌሎችም ኮሚቴዎች አባል በመሆን አገልግላለች። ቀደም ሲል በ23/05/2022 የአፍሪካ ቀን ኮንፈረንስን በተመለከተ ኢትዮጵያ በሊቀመንበርነት ማገልገሏንና ውጤታማ ኮንፈረንስ መካሄዱን መዘገባችን ይታወሳል። በበዓሉ ላይ ክቡር ብርሃም ክሊል (H.E. Brahim Killil ) በበርሊን የአፍሪካ አምባሳደሮች […]