Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Administration and Finance
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

News

  • Africa Day panel webinar on “Climate Change and Consequences on food security in Africa” concludes
  • Her Excellency Ambassador Mulu Solomon talks with Dr. Jiri Hansl of Czech Chamber of Commerce
  • Her Excellency Ambassador Mulu Solomon attends the Invitation of the Prime Minister of Czech Republic
  • (ግንቦት 05 ቀን 2014 ዓ.ም) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የተመራው የልዑካን ቡድን በጀርመን ቆይታው ከጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች እና የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ጋር በሚሲዮኑ ጽ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ውይይት አድርገዋል።
  • (ግንቦት 03 ቀን 2014 ዓ/ም) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የተመራው የልዑካን ቡድን በሁለተኛ ቀን የጀርመን ቆይታው ከጀርመን ፌደራል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢንፍራክቸራል እና ሴኩሪቲ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር በጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር አዲስ የሚገነባውን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጽ/ቤት ሕንፃን በተመለከተ ተወያይተዋል
የኢትዮ-ጀርመን ፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

Apr 14, 2022

(ኢ ፕ ድ) የኢትዮ-ጀርመን ፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴሰብሳቢ ዶ/ር ዲማ ነገዎ ገልጸዋል። ኢትዮጵያና ጀርመን ረጅም ጊዜን ያስቆጠረ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን አስታውሰዋል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የጀርመን የፓርላማ ልዑክ ቡድን ጋር ተወያይተዋል። ሀገሪቱ በለውጥ ጎዳና ላይ ብትሆንም በሀገሪቱ ተፈጥሮ በነበረው ጦርነትና በአንዳንድ አካባቢዎች በተከሰተው የድርቅ አደጋ […]

Press Statement  On the Joint Report of Amnesty International and Human Rights Watch

Apr 11, 2022

The Government of Ethiopia will carefully examine the content of Amnesty International and Human Rights Watch’s report on allegedly committed crimes in Welkait. A cursory look at the report indicates that it covers sensitive political changes in the country, peace and security, and internal boundary matters, in addition to so-called findings on grave allegations of […]

የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት ” ጥሪን ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ  የትኬት  ዋጋ ላይ ባደረገው  የ20% ቅናሽ  ተጠቃሚዎች የትኬት መቁረጫ እና የጉዞ ሰሌዳ ይፋ አደረገ

Apr 11, 2022

(ሚያዚያ 02ቀን 2014 ዓ/ም አዲስ አበባ): የታላቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ ሁለተኛ ክፍል የሆነው ‘ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት’ ጥሪን ተቀብላችሁ ወደ ኢትዮጵያ ለምትመጡ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአየር ጉዞ ትኬት ዋጋ ላይ 20% ቅናሽ ማድረጉን አሳውቋል። በዚህም መሰረት ትኬታችሁን ከኤፕሪል 6 እስከ ኤፕሪል 21፣ 2022 በመቁረጥና ጉዟችሁን ከኤፕሪል […]

H.E. Ambassador Mulu confers with the new coalition leading party – SPD parliamentary spokesperson for East African Countries.

Apr 8, 2022

Her Excellency Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Special Envoy, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to the Federal Republic Germany; covering Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic, Ukraine, and temporarily covering Sweden, Denmark, Finland and Norway conferred with Honorable Jürgen Cosse, SPD parliamentary spokesperson for East African Countries and deputy […]

« 2 3 4 5 6 >»

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Visa , passport and ID request Link

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ
  • ማስታወቂያ / Notice
  • Africa Day panel webinar on “Climate Change and Consequences on food security in Africa” concludes
  • በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022