Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በርሊን እንኳን ለነብዩ መሀመድ 1497ኛው የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

Oct 7, 2022

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በርሊን እንኳን ለነብዩ መሀመድ 1497ኛው የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል። The Ethiopian Embassy in Berlin wishes you a happy Celebration of the 1497th Birthday of Prophet Muhammad.

ከኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያውንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር ሀገራዊ የድጋፍ ጥሪን በተመለከተ ሳምንታዊ ውይይት ተደረገ

Oct 7, 2022

በጀርመን ፌዴራል ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊክ፣ በፖላንድ ሪፐብሊክ፤ በስሎቫክ ሪፐብሊክ እና ዩክሬን ሪፐብሊክ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያው እና የኢትዮጵያ ወዳጆች፤ ማህበራት ሀላፊዎችና አባላት እንዲሁም የዳያስፖራ ፐብሊክና ዲጂታል ዲፕሎማሲ አደረጃጀቶች ጋር ሀገራዊ የድጋፍ ጥሪን በተመለከተ መስከረም 23 ቀን 2015 የበይነ-መረብ ውይይት ተካሂዷል። በጀርመን ሪፐብሊክ፣ ቼክ ሪፐብሊክ፣ ፖላንድ ሪፐብሊክ፤ ስሎቫክ ሪፐብሊክ እና ዩክሬን የኢትዮጵያ ፌ.ዲ.ሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና […]

መንግስት ያቀረበውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከ1.5 ሚሊዮን ዶላር በላይ ተሰባሰበ

Oct 3, 2022

መንግስት ያቀረበውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በኢፌዴሪ ሚሲዮኖች አስተባባሪነት በተከናወነ የሀብት ማሰባሰብ ሂደት በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከ1.5 ሚሊዮን ዶላር በላይ ተሰባሰበ። ከተሰባሰበው ገንዘብ ውስጥ 1.4 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር፣ 59.3 ሺህ ዩሮ እንዲሁም 53 ሺህ ፓውንድ የሚገኝበት ሲሆን፣ 35 ሺህ የአሜሪካን ዶላርና 8ሺህ ዩሮም ቃል ተገብቷል። በዚሁ ጊዜ ውስጥ ከ8 ሚሊዮን ዶላር […]

ክቡራን የበርሊን ኤምባሲ ተገልጋዮች መስከረም 23 ቀን 2015 ዓ.ም የጀርመን ውህደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የቆንስላ አገልገሎት እንደማይኖር እንገልፃለን።

Oct 2, 2022

ክቡራን የበርሊን ኤምባሲ ተገልጋዮች መስከረም 23 ቀን 2015 ዓ.ም የጀርመን ውህደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የቆንስላ አገልገሎት እንደማይኖር እንገልፃለን። The Ethiopian Embassy in Berlin will not be giving consular services on October 3,2022 due to the celebration of the German Unification Day.

« 2 3 4 5 6 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany
  • ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / vacancy announcement
  • 17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ
  • Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023