የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በርሊን እንኳን ለነብዩ መሀመድ 1497ኛው የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል። The Ethiopian Embassy in Berlin wishes you a happy Celebration of the 1497th Birthday of Prophet Muhammad.
ክቡራን የበርሊን ኤምባሲ ተገልጋዮች መስከረም 23 ቀን 2015 ዓ.ም የጀርመን ውህደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የቆንስላ አገልገሎት እንደማይኖር እንገልፃለን። The Ethiopian Embassy in Berlin will not be giving consular services on October 3,2022 due to the celebration of the German Unification Day.