ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ብዙነህ በጀርመን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር በዶችቬሌ ራዲዮ የእንወያይ ፕሮግራም ላይ በመገኘት ከሁለት ታዳሚዮች ጋር በመሆን የአገራችንን ወቅታዊ ሁኔታና መንግሰት ህግን ለማስከበር በትግራይ ክልል እየወሰደ ያለውን እርምጃ ማስረዳት ችለዋል። ሙሉ ውይይቱን ለመከታተል ከዚህ በታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ኦዲዮውን እንዲከታተሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
‘Policy Matters’ Special Series: Part 1 with Mustafa Omer, Somali Regional State President will be will be released Friday, December 18 2020 on our YouTube Chanel : Office of The Prime Minister – Ethiopia.

eputy head of mission, Mrs. Mulu Worku Yimer, participated in an online panel discussion on the current situation in Ethiopia, organized by members of the Social Democratic Party (SPD) parliamentary group.

H.E. Demeke Mekonnen, Deputy Prime Minister and Minister of Foreign Affairs of Ethiopia welcomed UN senior officials to his office today (December 15) for a briefing on the latest developments in the #Tigray region.