Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
የጀርመን አፍሪካ የቢዝነስ ማህበር ልዑካን የኢትዬጽያ ጉብኝት፤

Sep 27, 2022

ከጀርመን አፍሪካ የቢዝነስ ማኅበር የምሥራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ማኔጀር አስማው ኒታሪ አና በሚሲዮናችን መካከል በተደረገው ውይይይ መነሻነት ጀርመን ቆሻሻን ሰብስቦ መልሶ ጥቅም ላይ በማዋል ረገድ ያላትን ሰፊ ተሞክሮ ወደ ሀገራችን ለማሰተላለፍ 14 አባላት የያዘ የቢዝነስ ልዑካን ሀገራችን ላይ ከ September 19-23 /2022, ጉብኝት አድርጎ ወደ ጀርመን ተመልሷል። በቆይታው የልዑካን ቡድኑ ክቡር አቶ እንዳለው መኰንን የንግድና ቀጠናዊ […]

በስቱትጋርት የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት አገራቸው ላቀረበችላቸው ጥሪ ምላሽ ሰጥተዋል።

Sep 24, 2022

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ለአጠቃላይ መልሶ ግንባታ እና ሰብዓዊ እርዳታ (National Cause) የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ አገራችን ላቀረበችው ጥሪ ምላሽ እየሰጡ ይገኛሉ። በዚሁ መሠረት ነዋሪነታቸው በጀርመን ሀገር በስቱትጋርት ከተማ ነዋሪ የሆኑት ኢትዮ-ብሪጅ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት አገራችን ላቀረበችላቸው የድጋፍ ጥሪ 9,000.00 ዩሮ በመለገስ ምላሽ ሰጥተዋል። ኢትዮ-ብሪጅ የተሰኘው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ላደረጉት ድጋፍ ሚሲዮኑ ከፍተኛ ምስጋና […]

በጀርመን ፌዴራል ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊክ፣ በፖላንድ ሪፐብሊክ፤ በስሎቫክ ሪፐብሊክ እና በዩክሬን ሪፐብሊክ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያውንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አደረጃጀቶች ጋር ሀገራዊ የድጋፍ ጥሪን በተመለከተ ውይይት ተደረገ

Sep 24, 2022

በጀርመን ፌዴራል ሪፐብሊክ፣ በቼክ ሪፐብሊክ፣ በፖላንድ ሪፐብሊክ፤ በስሎቫክ ሪፐብሊክ እና ዩክሬን ሪፐብሊክ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን፤ ትውልደ-ኢትዮጵያው እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ማህበራት ሀላፊዎችና አባላት እንዲሁም የዳያስፖራ ፐብሊክና ዲጂታል ዲፕሎማሲ አደረጃጀቶች ጋር ሀገራዊ የድጋፍ ጥሪን በተመለከተ መስከረም 11 ቀን 2015 የበይነ-መረብ ውይይት ተካሂዷል። በበርሊን የኢትዮጵያ ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ምክትል የሚሲዮነ መሪ የሆኑት አምባሳደር ተፈሪ ታደሰ ባደረጉት ንግግር አሸባሪው የህወሐት ቡድን […]

UNOCHA says Keen on Enhancing support

Sep 24, 2022

Deputy Prime Minister and Foreign Minister H.E. Demeke Mekonnen held discussions with United Nations Office for the Coordinations of Humanitarian Affairs (UNOCHA) head, Martin Griffiths on the margins of the United Nations General Assembly (UNGA). The Deputy Prime Minister and Foreign Minister underscored the importance of expanding humanitarian support to people in need in Ethiopia. […]

« 4 5 6 7 8 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany
  • ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / vacancy announcement
  • 17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ
  • Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023