
በጀርመን የኢትዮጵያ.ፌ.ዲ.ሪ. ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ከዒድ እስከ ዒድ – ወደ ሀገር ቤት በመሄድ፣ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል ። በጀርመን፣ በቼክ ሪፐብሊክ፣ በፖላንድ ሪፐብሊክ ፣ በስሎቫክ ሪፐብሊክ፣ በዮክሬይን፣ በስዊድን ፣ በኖርወይ ፣ በዴንማርክ ፣ እና በፊንላንድ ከሚገኙ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ከዒድ እስከ ዒድ – […]