Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Administration and Finance
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact

News

  • 28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity
  • “የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።
  • ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ
  • German Foreign Minister Baerbock expresses support for Ethiopia’s peacebuilding initiatives
  • ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከሙኒክ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አመራር አባላት ተወካዮች ጋር ተወያዩ

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ከሙኒክ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አመራር አባላት ተወካዮች ጋር ተወያዩ

Jun 16, 2022

(ሰኔ 08 ቀን 2014 ዓ/ም አዲስ አበባ): በጀርመን ፌደራል ሪፕብሊክ፣ በቼክ ሪፕብሊክ፣ በፖላንድ ሪፕብሊክ እና በዩክሬይን(ተሾአሚ) የኢትዮጵያ.ፌ.ዲ.ሪ. ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በሙኒክ እና አከባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ አመራር አባላት ተወካዮች ጋር ተወያዩ።
በውይይታቸው ወቅትም በቀጣይ የሀገራችን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ከዳያስፖራዉ ጋር ተቀራርቦ ለመስራት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ዙሪያ መክረዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በኤምባሲው አገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋዩን ፍላጎት ለማሟላት በሚያስችሉ ጉዳዮች ውይይት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ.ፌ.ዲ.ሪ. ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ኤምባሲው ወደ ተለያዩ ከተሞች በመሄድ ለሚሰጠዉ አገልግሎት የዳያስፖራ አመራር አባላት ለሚያደርጉት ድጋፍ ምስጋና አቅርበው ወደ ፊት ለሚያከናዉኗቸዉ የጋራ ዕቅድ አዉጥተዋል።

Related Posts

28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity

News /

28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity

“የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።

News /

“የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ

News /

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የሙኒክ ቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ጎበኙ

‹ Re-posted Vacancy Announcement › German Foreign Minister Baerbock expresses support for Ethiopia’s peacebuilding initiatives

Improtanat Consular Contacts

1) Mr. Aschalew Kebede in charge of Diaspora Affairs And Consular Service
(English and Amharic Speaking )

Tel +49 176 83343348
Email: – aschalew.kebede@mfa.gov.et

2) Mr. Belete Yimer
(Staff Volunteer, English and Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6620634

3) Mr. Ashagre Habtamu
(Staff   Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 1590 6628036

4) Mr. Getu Hailu
(Staff Volunteer, Amharic Speaking)

Tel.+49 176 70955372

Visa , passport and ID request Link

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • የጋብቻ ማስታወቂያ
  • በጀርመን ፍራንክፈርት እና አከባቢው ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ
  • 28th Nature and Biodiversity Conservation Go for Diversity
  • “የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሦስተኛው ዉሃ ሙሌት መዳረሻ ድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በጀርመን በርሊን ተካሄደ ።

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday to Friday
Morning 08:30 to 12:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2022