Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
ልዩ የኪነ-ጥበብ ድግስ

Aug 26, 2022

ለታላቁ የህዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ እንዲሆን በቢኒ ፊልም ፕሮዳክሽን፣ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ እና በጀርመን የታላቁ ህዳሴ ምክር ቤት የጋራ ትብብር ልዩ የኪነ-ጥበብ ድግስ ተዘጋጅቷል። በዚህ የኪነ-ጥበብ ድግስ ላይ ፊልም፣ የመድረክ አዝናኝ ጭውውት እና የተለያዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡ ሲሆን፤ ፕሮግራሙ በፍራንክፈርት Saalbau Titus Forum Walter Moller-Platz 2,60439 እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 04 ቀን 2022 15:00 ይካሄዳል። ስለሆነም በዚህ ልዩ ዝግጅት […]

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / Vacancy announcement

Aug 26, 2022

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ /Vacancy announcement

የጋብቻ ማስታወቂያ

Jul 28, 2022

የጋብቻ ማስታወቂያ

በርሊን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሐ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

Jul 9, 2022

በርሊን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሐ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

«< 3 4 5 6 7 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • Invitation of Investment Forum in Addis Ababa, Ethiopia, from April 26-28, 2023
  • በጀርመን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን ገቡ
  • PRESS RELEASE
  • የጋብቻ ማስታወቂያ

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023