Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin
  • Home
  • Notice
  • About us
    • Staff
    • Holidays
  • Visit Ethiopia
    • Geography
    • Population
    • History
    • Climate
    • Calendar
  • Consular Services
    • Diaspora and Consular Affairs Section
    • የቆንስላ አገልግሎት
    • በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚከሰት ወሳኝ ኩነት መመዝገብ
    • Consular
    • Further Services
    • Konsularische Dienstleistungen
    • Visa
  • Contact
15ኛው ብሄራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በበርሊን ኤምባሲ ተከበረ

Oct 20, 2022

15ኛው ብሄራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 7 ቀን 2015 ዓ.ም በበርሊን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮን ተከበሯል። በዚሁ እለት የባንዲራ መስቀል ፕሮግራም በክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን የተካሄደ ሲሆን፣ የሚሲዮኑ ሰራተኞች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በማውለብለብ እና የኢትዮጵያን ብሄራዊ መዝሙር በመዘመር እንዲሁም የበዓሉን መሪ ቃል በማሰማት አክብረዋል።

H.E. Ambassador Mulu Solomon makes important diplomatic engagements in the week.

Oct 15, 2022

H.E. Ambassador Mulu Solomon, Special Envoy, Ambassador Plenipotentiary and Extraordinary to the Federal Republic of Germany made important diplomatic engagements in the week with higher officials from the Federal Republic of Germany, Czech Republic, Republic of Poland, European Union and others.This included participation on Berlin Climate and Security Conference 2022 held from 11 – 12 […]

ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን እ.ኤ.አ. ከኦክቶነር 12-13 2022, በፍራንክፈርት በጀርመን አፍሪካ የቢዝነስ ማኅበር በተጠራው 1st Africa Trade and Investment confrence እንዲሁም 2nd African forum on Vocational and Training & Education መድረክ ላይ ተሳትፎ አድርገዋል።

Oct 15, 2022

በመድረኩ ላይ ከ31 የአፍሪካ ሀገራት የተሳተፉ ሚኒስትሮች፣የኢንቨስትመንት ሃላፊዎች ፣ባንኮች፣አምባሳደሮች እንዲሁም የንግድ ተቋማት ባለቤቶች የተገኙ ሲሆን፤ከሀገራችን ስድስት የንግድ ድርጅቶች እንዲሁም ሶስት በጀርመን የሚኖሩ ዳያስፖራ የንግድ ባለቤቶች ተገኝተዋል።መድረኩ ጀርመን አፍሪካ ስላላቸው ትብብርና በቀጣይ ሊኖራቸው ስለሚገባው ግንኙነት የተለያዩ ፓናል ውይይቶች ተካሂዷል ። በመድረኩ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ሴቶችና ንግድ በሚል መድረክ ላይ ሴቶችን የሚያበረታታ መልክት አስተላልፈዋል። ከመድረኩ ጎን […]

የስራ ማስታወቂያ 

Oct 11, 2022

የስራ ማስታወቂያ  

1 2 3 4 5 >»

Visa , passport and ID request Link

Use the following link to obtain service without a Diplomatic visa.

Apply for a Visa Online:  http://www.evisa.gov.et/

Apply for Passport & Ethiopian-Origin ID Card online:  http://www.digitalinvea.com/

Latest Post

  • ኤምባሲው ሀሙስ ጥር 11 ቀን 2015 የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግ መሆኑን እንገልጻለን / The Embassy is closed on Thursday, January 19, 2023, on the occasion of Ethiopian holiday, Epiphany
  • ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ / vacancy announcement
  • 17ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል (የኢትዮጵያዊነት ቀን) ቀን በበርሊን ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ተከበረ
  • Speech of Ambassador Mulu Solomon Bezuneh, Ambassador Extraordinary and Plenipotentiary and Special Envoy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia to Germany, Czech Republic, Republic of Poland, Slovak Republic and designate to Ukraine, + othe

Improtanat Consular Contacts

በሚሲዮን ለሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶች የሚከተሉትን የስልክ ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል፡፡

  1. በርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የስልክ ኦፕሬተር ቁጥር +4930772060

የቆንስላ ጉዳዮችን በሚመለከት ለሚሰጡ አገልግሎቶች

  1. ሰነድ አልባ ፣ፓስፖርት ፣ ፓስፖርት ይፈለግልኝ ፣ የትውልድ መታወቂያ

          ሀ. አቶ አሻግሬ ሀብታሙ +4915218016085

           ለ. ወ/ሮ ሽኩሪያ ዴታሞ  +49307720612

  1. ሰነድ ማረጋገጥ ፣ውክልና ፣ ወሳኝኩነት ማለትም /ጋብቻ/ ፣ ሊሴፓሴ ፣ ወደ አገር ቤት ለሚሄዱ የድጋፍ ደብዳቤዎች መስጠት ፣ ወደ አገር ቤት ለሚላክ አስከሬን የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት

            አቶ ተክላይ መዝገበ +493077206142

           Email: teklay.mezgebu@mfa.gov.et

  1. ዲያስፖራ አካውንት መክፈት ፣ሞርጌጅ /በብድር ቤት መግዛት/ ፣ የቦንድ ሽያጭን በተመለከተ ፣ ወደ አገር ጠቅልለው ለሚገቡ የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት ፣ የኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ኮሚኒቲ ማደራጀት ፣ ኢንቨስትመትን በተመለከተ /ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሆኑ/

             ወ/ሮ ሰብለ ቱሉ +49307720615

             Email:  seble.dadi@mfa.gov.et

  1. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚነሱ ቅሬታዎች

           +49307720616

Facebook

Ethiopian Embassy in Germany

Twitter

Follow @ethioingermany

Back to Top

Consular Service

Monday, Tuesday and Thursday
Morning 8:30 -12:30
Afternoon 13:30 – 17:30

The Embassy remains closed on German and Ethiopian holidays.

Working Hours:

Monday to Friday.
08:30 to 12:30 and 13:30 to 17:30

Address

Boothstrasse 20a, 12207 Berlin, Germany

  • About us
© Embassy of The Federal Democratic Republic of Ethiopia in Berlin 2023