የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.የአሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሀገር ውስጥ ብቻ ይሰጥ የነበረውን አዲሱን ኢ‐ፓስፖርት ከነገ ነሀሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በበርሊን መስጠት ሊጀምር ነው፡፡

አዲሱን ኢ-ፓስፖርት ለማግኘት ከዚህ በታች በተቀመጠውን ሊንክ ላይ በመመዝገብ ክፍያውን ኦንላይን በመክፈል ቀጠሮ መያዝ ይችላሉ።

https://immigration.gov.et

የማመልከቻ ሂደቱም:-

1. Create Account:

2. Apply (fill the forms, upload required docs, select your nearest embassy, select appointment slot) ፣ አስፈለጊ መረጃ መሙላት ፣ በቅርብ ያለን ኢምባሲ መምረጥ፣

3. complete your payment: ክፍያ መፈጸም:

4. Submit ፣ ማመልከቻው ማስገባት እና በቀጠሮው ቀን በቆንስላ ጽ/ቤታችን በአካል በመቅረብ ሂደቱን መጨረስ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *